مريم ابنت عمران عليها السلام موسوعة القرآن الكريم
Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languagesThe day break [Al-Falaq] - Amharic translation - Muhammad Sadiq
Surah The day break [Al-Falaq] Ayah 5 Location Maccah Number 113
በል «በተፈልቃቂው ጎህ ጌታ እጠበቃለሁ፡፡
«ከፈጠረው ፍጡር ሁሉ ክፋት፡፡
«ከሌሊትም ክፋት ባጨለመ ጊዜ፤
«በተቋጠሩ (ክሮች) ላይ ተፊዎች ከኾኑት (ደጋሚ) ሴቶችም ክፋት፡፡
«ከምቀኛም ክፋት በተመቀኘ ጊዜ፤ (እጠበቃለሁ በል)፡፡»

