عربيEnglish

مريم ابنت عمران عليها السلام موسوعة القرآن الكريم

Towards providing reliable exegeses and translations of the meanings of the Noble Qur'an in the world languages

The mankind [An-Nas] - Amharic translation - Muhammad Sadiq

Surah The mankind [An-Nas] Ayah 6 Location Maccah Number 114

በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»